ም
በኢትዮጵያ የተከሰተ
ጉዳይ ያልተገመተና
ለማመን የሚያዳግት
እንዲሁ አስደንጋጭ
ሆኖ በታሪክ ማህደር
ሰፍሯል ። እንደ
መንግስት አገላለጽ
የኢትዮጵያ መከላከያ
ጦር ባልደረባ የነበሩ
ብርጋዴር ጀነራል
አሳምነው ፅጌ
የተቀነባበረ
የኢትዮጵያ መንግስት
ባለስልጣናት
የመግደል ተግባር
መፈፀሙ የኢትዮጵያ
ህዝብ ያሳዘነ ክሰተት
ነው ። የአማራ
ብሔራዊ ክልላዊ
መንግስት ርዕስ
መስተዳድር ዶክተር
አምባቸው መኮነን ፣
እንዲሁም ከፍተኛ
የክልሉ የሥራ አመራር
ነበሩ አቶ አዘዝ ዋሴ
፣ እንዲሁም አቶ
ምግባሩ ከበደ የግድያ
ሰለባ ሆነዋል ።
በተመሳሳይ ጊዜና
ወቅት በአዲስ አበባ ከተማ
መኖሪያ ቤታቸው እያሉ
በጠባቂዎቻቸው
አማካይነት
የኢትዮጵያ መከላከያ
ሰራዊት ጦር ኢታማጆር
ጀነራል ሰዓረ መኮነን
እንዲሁም ሜጀር ጀነራል
ገዛኢ አበራ ተገድሏል
። ድርጊቱ የኢትዮጵያ
ህዝብ ያሳዘነ ሆኗል
። በግሌ ለሟች
ቤተሰቦች እና ወዳጅ
ዘመዶች መፅናናትን
ስመኝ ለሟቾቹ ነብስ
ይማራሉ እላለሁ ።